Achievementስኬትإنجاز May 8, 2026ግንቦት 8፣ 20268 مايو 2026

We are proud to announce that our student, Mina Yisak, who represented our district in the Grade 8 Question-and-Answer Competition held among the 10 districts of Lideta Sub-City, secured 1st place and emerged as the overall winner. This remarkable achievement is not only the success of the student but also the result of the collective efforts of our dedicated teachers, supportive parents, and the entire school community. Mina's hard work, determination, and commitment have made us all proud. We extend our heartfelt congratulations to Mina and everyone who contributed to this success. We will continue working together to achieve even greater accomplishments in the future.በልደታ ክፍለ ከተማ ውስጥ ከሚገኙ 10 ወረዳዎች በተካሄደው የ8ተኛ ክፍል ጥያቄና መልስ ውድድር ወረዳችንን ወክላ ለውድድር የቀረበችው ተማሪያችን ሚና ይሳቅ 1ኛ በመውጣት አሽናፊ ሆናለች!!!!! ይህ ድል የተማሪው ብቻ ሳይሆን የመምህራን፣ የወላጆች፣ የመላው የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ የጋራ ውጤት ነው። የተማሪያችን ጥረት፣ ትጋት እና ቁርጠኝነት ለሁላችንም ኩራት ሆኗል። በቀጣይም እንዲህ ያሉ ድሎች እንዲበዙ ሁላችንም በአንድነት እንሰራለን!!!! እንኳን ደስ አላችሁ! 🌟يسعدنا أن نعلن أن طالبتنا مينا يساك، التي مثلت منطقتنا في مسابقة أسئلة وإجابات الصف الثامن بين 10 مناطق في حي ليدتا، حصلت على المركز الأول وفازت بالمسابقة بشكل عام. هذا الإنجاز الرائع ليس نجاح الطالبة فحسب، بل هو أيضًا نتيجة الجهود الجماعية لمعلمينا المخلصين، وأولياء الأمور الداعمين، ومجتمع المدرسة بأكمله. لقد جعلتنا جهد مينا وتصميمها والتزامها جميعًا فخورين. نتقدم بأحر تهانينا لمينا ولكل من ساهم في هذا النجاح. سنواصل العمل معًا لتحقيق إنجازات أكبر في المستقبل.